የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ የመንግስት ፖሊሲዎች ፕሮግራሞችና ስትራጂዎችን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል ተቋማዊ ለውጥ ማምጣት ነው፡፡
የመልካም አስተዳደር ፓኬጅን በወረዳና በቀበሌ ደረጃ ተግባራዊ ለማድረግ የተዘረጉ ሥርዓቶችን እንደ ሥርዓት አጠናክሮ ሥራ ላይ እንዲውል ማድረግና ምርጥ ስኬቶቻችንን በማስፋፋት በመልካም አስተዳደር እመርታ ማምጣት ነው::
የክልሉን የፍትህ ሥርዓት ለማሻሻልና ከመሠረቱ ለመለወጥ የተወጠኑ ሥራዎችን በማጠናከር የፍትህ ስርዓቱን ተደራሽነት ፣ ቀልጣፋነት፣ ፍትሃዊነትና ውጤታማነት ማረጋገጥ ነው፡፡
ኀ/ተሰቡ ያለምንም ውጣውረድና አድልዎ ነፃ በሆነ መልኩ ጥራት ያለው ፍትሃዊ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኝ ማስቻል፣
የምህንድስና አቅም ግንባታ ፕሮግራም ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጣ በሚችል መልክ ከባለድርሻ አከላትጋር በመቀናጀት ተግባራዊ ማድረግ፣
የምህንድስና አቅም ግንባታ ፕሮግራም ፈጣንና ቀጣይነት ባለው መልኩ ተፈጻሚ እንዲሆን ማስቻልና ቀጣይነቱን ማረጋገጥ፣
Phone ፡- +251-46-2-204525 P.O.Box ፡- 1157 FAX:-
Email፡-