e f a  
ethiopiaflag snnprslag
   

 

Last Updated Friday, January 1, 2010 9:57 PM
note
 
Department Head

ሀገራችን እየተከተለች ባለው ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት ለማምጣትና ከልማት ሕዝቡ በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ የሚሆኑበት ሥርዓት ለመዘርጋት ፣ መልካም አስተዳደር የሰፈነበት ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት የማስፈጸም አቅም ግንባታ ሥራዎች ወሳኝ ሚና አላቸው፡፡ በመሆኑም የልዩ ወረዳችን ሕዝብ ከሚገኝበት ኊላ ቀርነትና የድህነት ሕይወት እንዲላቀቅ ባለፉት ተከታታይ ዓመታት ያስመዘገባቸው የልማት ውጤቶች ዘላቂ እንዲሆኑና ቀጣይነት እንዲኖራቸው በልዩ ወረዳችን የሚታዩ የማስፈጸም አቅም ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ቁልፍ የትኩረት መስክ ለይቶ ማስቀመጥ አስፈላጊ ይሆናል፡፡ ይህን ዓላማ ከግብ ለማድረስ የ5 ዓመታት የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስትራቴጂክ ዕቅድ የተዘጋጀ ሲሆን ይህንኑ ተከታትሎ የየዓመት የሴክቶሪያል ዕቅዶች ይዘጋጃሉ፡፡ ከዚህ መነሻ የአቅም ግንባታ ሴክተር የዓመት ዕቅድ ሲያዘጋጅ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራትና ያጋጠሙ ችግሮች ደረጃ በደረጃ በመፍታት የሴክተርን ግቦች ዕውን ለማድረግ ከፍተኛ ጥረቶች ተደርገዋል፡፡.... ተጨማሪ>>

 
note

ሰኔ 13 2001ዓም>>>

 new የሥራ አፈጻጸም ድጋፋዊ ክትትልና የውል ስምምነት ተካሄደ፡፡

headline ከሰኔ 13/2001 ዓ/ም ጀምሮ ለ1 ወር በአቅም ግንባታ ባለሙያዎች በ33 የገጠር ቀበሌ አስተዳደር የሥራ አፈጻጸም ክትትልና የመደገፍ ሥራ የተሠራ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥና የመፈጸም ሥራ ለቀበሌው ካቢኔ አባላትና ሥራ አስኪያጆች የተሰጠ ከመሆኑን በተጨማሪ ከ1/11/2001 ዓ/ም ጀምሮ ያለው የ6 ወራት የውጤት ተኮር ውል  ስምምነት በጽ/ቤቱና በቀበሌው ሥራ አስኪያጆች መካከል ተፈጽሟል፡፡.... ተጨማሪ>>

 
ግንቦት 29 2001ዓም>>>

new የአፈጻጸም ውል ስምምነት ተፈጸመ፡፡

headline በአማሮ ልዩ ወረዳ በሚገኙ 33 የገጠር ቀበሌ አስተዳደር እየተተገበረ የሚገኘውን የመልካም አስተዳደር ፓኬጅ ፕሮጀክት ለማስፈጸም በአቅም ግንባታ አስተባባሪነት በቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤትና በልዩ ወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት መካከል የአፈጻጸም ውል ስምምነት ሠነድ መፈረሙን የለውጥ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ጥናትና ትግበራ ሥራ ሂደት አስተባባሪ ገለጹ፡፡ ..... ተጨማሪ>>
 
ግንቦት 19-26 2001ዓም>>>
new የአጭር ጊዜ የአቅም ማጎልበት ሥልጠና ተሰጠ፡፡
headline በልዩ ወረዳችን በኬሌ ከተማ በመሪነት፣ በመልካም አስተዳደር፣ በንብረትና ፋይናንስ አስተዳደር፣ በዕቅድ ዝግጅትና ሥራ ፣በፕሮጀክት ትግበራ፣በመረጃ አያያዝና በኢንስፔክሽን አሠራር የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ለ33 የቀበሌ ሥራ አስኪያጆች ለ24 ለቀበሌ አመራሮችና ለ46 ለወረዳ አመራሮች ተሰጠ፡፡ ... ተጨማሪ>>
 
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 4 5 6 . Next>>
 
የአማሮ ልዩ ወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት
የጽ/ቤቱ አድራሻ
ስልክ ፡- +251-364-570353
ፖስታ፡-
ፋክስ፡-
ኢሜይል፡-amarosp.wordab@yahoo.com
ኬሌ፣ኢትዮጵያ
 
Copyright © Amaro Special Woreda CBB 2009 All rights reserved
Created by Webmaster
This is the Official Amaro Special Woreda Capacity Building Website