ሰኔ 13 2001ዓም>>>
ከሰኔ 13/2001 ዓ/ም ጀምሮ ለ1 ወር በአቅም ግንባታ ባለሙያዎች በ33 የገጠር ቀበሌ አስተዳደር የሥራ አፈጻጸም ክትትልና የመደገፍ ሥራ የተሠራ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥና የመፈጸም ሥራ ለቀበሌው ካቢኔ አባላትና ሥራ አስኪያጆች የተሰጠ ከመሆኑን በተጨማሪ ከ1/11/2001 ዓ/ም ጀምሮ ያለው የ6 ወራት የውጤት ተኮር ውል ስምምነት በጽ/ቤቱና በቀበሌው ሥራ አስኪያጆች መካከል ተፈጽሟል፡፡..... ተጨማሪ>>
የአፈጻጸም ውል ስምምነት ተፈጸመ፡፡
በአዲሱ መሠረታዊ የሥራ ሂደት ጥናት ተካሂዶባቸው ወደ ሙሉ ትግበራ ለገቡ ለ7 ሴክተር ጽ/ቤቶች በወር 2 ጊዜ ለ4 ስዓታት በመገኘት በለውጥ ፕሮግራም ባለሙያዎች ለመደገፍ ሥራና ግብረ መልስ የተሰጠ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ... ተጨማሪ>>
የረጅም ጊዜ ትምህርት ለሀገር ውስጥ ሥልጠና ዕጩዎች ተመልምለው ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡