ግንቦት 29 2001ዓም>>>
በአማሮ ልዩ ወረዳ በሚገኙ 33 የገጠር ቀበሌ አስተዳደር እየተተገበረ የሚገኘውን የመልካም አስተዳደር ፓኬጅ ፕሮጀክት ለማስፈጸም በአቅም ግንባታ አስተባባሪነት በቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤትና በልዩ ወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት መካከል የአፈጻጸም ውል ስምምነት ሠነድ መፈረሙን የለውጥ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ጥናትና ትግበራ ሥራ ሂደት አስተባባሪ ገለጹ፡፡