ግንቦት 19-26 2001ዓም>>>
በልዩ ወረዳችን በኬሌ ከተማ በመሪነት፣ በመልካም አስተዳደር፣ በንብረትና ፋይናንስ አስተዳደር፣ በዕቅድ ዝግጅትና ሥራ ፣በፕሮጀክት ትግበራ፣በመረጃ አያያዝና በኢንስፔክሽን አሠራር የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ለ33 የቀበሌ ሥራ አስኪያጆች ለ24 ለቀበሌ አመራሮችና ለ46 ለወረዳ አመራሮች ተሰጠ፡፡