ጥር 18-22 2001ዓም>>>
በአዲሱ መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ትግበራ በቂ ዕውቀትና ክህሎት እንዲያዳብሩ በልዩ ወረዳ ለሚገኙ የገጠር ልማት የግዥና ክፍያ ለልማት ዕቅድ ባለሙያዎች በተግባር ልምምድ የታገዘ ሥልጠና የተሰጠ መሆኑን የሰው ሀብት ልማት የሥራ ሂደት አስተባባሪ ገለጹ፡፡