ጥር 1 2001ዓም>>>
በአዲሱ መሠረታዊ የሥራ ሂደት ጥናት ተካሂዶባቸው ወደ ሙሉ ትግበራ ለገቡ ለ7 ሴክተር ጽ/ቤቶች በወር 2 ጊዜ ለ4 ስዓታት በመገኘት በለውጥ ፕሮግራም ባለሙያዎች ለመደገፍ ሥራና ግብረ መልስ የተሰጠ መሆኑ ተገለጸ፡፡