የተቀናጀ ተቋማዊ አቅምን በመገንባት ድህነትን በመቀነስና ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ሁለንተናዊ ዘርፉ ያደገ ከክልሉ ሞዴል ልዩ ወረዳ ሆኖ ማዬት
የአቅም ግንባታ ፖሊሲ ስትራቴጂና ኘሮግራሞችን በመተግበር የዳበረ የሥራ ባህል እና ክህሎት ያለው ቀልጣፋና ውጤታማ ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት ለተጠቃሚው ህብረተሰብ የሚሰጠውን አገልግሎት እንዲሻሻል የሁሉንም የልማት ሀይሎች የማስፈፀም አቅም በማሳደግ ቀጣይነት ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ ልማትና ድህነት ቅነሳ ግብ መሠት ሲሆን የሚቻል አቅም እንዲፈጠር ማድረግ