የተቀናጀ ተቋማዊ አቅምን በመገንባት ድህነት በመቀነስና ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ሁለንቴናዊ ዘርፍ ያደረገ በወረዳዉ የተሻለ ሥራ ተሠርቶ ማየት
የአቅም ግንባታ ፖሊስዎች፤ ስትራቴጂዎችን ፤ ፕሮግራሞችን በመተግበር የዳበረ የሥራ ባህልና ክህሎት ያለዉ ቀልጣፋና ዉጤታማ ስቪል ሰርቪስ በመገንባት ለተጠቃሚዉ ህብረተሰብ የሚሰጠዉ አገልግሎት እንድሻሻልና የማስፈፀም አቅም በመገንባት ቀጣይነት ያለዉን ፈጣን ኢኮኖሚያዊ ልማት በማረጋገጥ ድህነት ቅነሳ መሠረት ሊሆን የሚችል አቅም እንድፈጠር ማድረግ
በወረዳዉ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ የሚታየዉ ነባራዊ ችግሮችን በመፍታትና መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለዉጥ ተግባራዊ በማድረግ ልማትን ለማፋጠንና እድገትን ለማረጋገጥ በአነስተኛ ወጪ ከፍተኛ አገልግሎት መስጠት
Document will be available soon!!!