መስከረም 20 2002ዓም>>> |
 |
የዲራሼ ልዩ ወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት በአዲሱ መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ሁሉም የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ወደ ሙሉ ትግበራ መግባታቸውን ገለፀ፡፡ |
የዲራሼ ልዩ ወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት በአዲሱ መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ሁሉም የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ወደ ሙሉ ትግበራ መግባታቸውን ገለፀ፡፡ የልዩ ወረዳው አቅም ግንባታ ጽ/ቤት የለውጥ ኘርግራሞችና ኘሮጀክት ጥናት ትግበራ የሥራ ሂደት አስተባባሪ አቶ አወቀ ኪታንቦ እንደገለፁት በመልካም አስተዳደር አፈፃፀም ዙሪያ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ የተጀመረው ፈጣን የልማት እንቅስቃሴ ወደሚፈለገው ግብ በአስተማማኝ አንዲደርስ ለማድረግ በየ15 ቀኑ በሴክተር/መቤቶች በመውጣት የድጋፍ ክትትል በማድረግና የክፍተት ዳሰሳ ቼክ-ሊስት በመያዝ ችግሮችን በመለየት አስፈላጊው ድጋፍ እየተሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ..... ተጨማሪ>>
|
| |
| ነሐሴ 27 2001ዓም>>> |
የዲራሼ ልዩ ወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት ከ28 ቀበሌያት ለተወጣጡ ሥራ አስኪያጆችና አመራር አካላት ስልጠና መስጠቱን ገለፀ፣፡
|
የልዩ ወረዳው አቅም ግንባታ ጽ/ቤት የሰው ሀብት ልማት አስተባባሪ አቶ ደገÕ ኪትሌ እንደገለፁት የተገልጋዮችን ፍላጐት መሠረት ያደረገ ትምህርትና ስልጠና በመስጠት የተቋማትን ራዕይና ተልዕኮ ለማሳካት የሚያስችል ብቃት ያለው የሰው ሀብት ለማፊራት በመልካም አስተዳደር ፖኬጅ በመሪነት ሚና ፣ የሕዝብ ግንኙነት እንፎርሜሽን ሥራ ፣ በልማት ዕቅድ ዝግጅትና በመረጃ ዙሪያ ከ22-27/12/2ዐዐ1 ዓ/ም ለ6 ቀናት ስልጠና መሰጠቱን ጠቁመው ከ28 ቀበሌያት የተወጣጡ 26 የቀበሌ ሥራ አስኪያጆች እና 59 የቀበሌ ከፍተኛ አመራር አካላት የስልጠናው ተካፋይ ሆነዋል፡፡..... ተጨማሪ>> |
| |
| ሰኔ 30 2001ዓም>>> |
በኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ቀልጣፋና ደንበኞችን የሚያረካ እንደሚሆን ተገለፀ፡፡ |
በኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ቀልጣፋና ደንበኞችን የሚያረካ እንደሚሆን ተገለፀ፡፡ በዲራሼ ልዩ ወረዳ ከ ሚያዚያ 1- ሰኔ 30 2001 ዓ.ም ድረስ በመሠረታዊ የኮምፒዩተር ትምህርት ሥልጠና ያገኙ 40 የመንግስት ሰራተኞች ተመረቁ፡፡... ተጨማሪ>> |
| |
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 . . ..... Next>> |
| |
የደራሼ ልዩ ወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት |
 |
የጽ/ቤቱ አድራሻ |
ስልክ ፡- +251-467-740025 |
ፖስታ፡- |
|
ፋክስ፡- +251-467-740037 |
ኢሜይል፡- |
| ጊዶሌ፣ኢትዮጵያ |
|
| |
|
  |