የወረዳው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እና ሠራተኞች የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅዶች በጥረትና በብቃት የማቀድና የማስፈፀም ተቋማዊ አቅም እንድኖራቸው እንዲሁም የዳበረ የህዝብ አገልጋይነት መንፈስ እንድላበሱ ማብቃት፡፡