ጥር 29 2002ዓም>>> |
 |
ለሰው ሀብት መረጃና ሰታትሰቲከስ አቅርቦት ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ፡፡ |
በልዩ ወረዳችን በሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ የሰው ሀብት መረጃና ሰታትሰቲከስ አቅርቦት ሰራተኞች በመሰረታዊ የሰራ ሂደት ለውጥ ና በሚሰሩዋቸው ስራዎች ላይ ሙያዊ ስልጠና ተሰጠ፡፡ አንዳንድ ሰልጣኞች በሰጡት አስተያየት ስልጠናው በመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ላይ የነበረባቸውን የተሳሳተ አመለካከት እንደቀረፈላቸውና ለአዲሱ ስራቸውም እንደመንደርደሪያ እንደጠቀማቸው ገልፀዋል፡፡..... ተጨማሪ>>
|
| |
| ታህሳስ 18 2002ዓም>>> |
የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ቅጥር ለውጥ እያመጣ ነው ተባለ፡፡
|
የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ከዚህ በፊት በነበረው ሂደት ቋሚ ኮንትራት ሰራተኞች ስለነበርን መንግስት በፈለገው ጊዜ ሊያፈናቅለን የችላል በሚል ስራችንን በአግባቡ አናከናውንም ነበር ብለዋል፡፡አሁን ግን ቋሚ ሰራተኞች በመሆናቸው የነበረባቸው ስጋት ተወግዶ እንደማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ በስራ ቀናት በስራ ቦታቸው ተገኝተው ባለጉዳዮችን ተቀብለው እንደሚያስተናግዱ ገልፀዋል፡፡..... ተጨማሪ>> |
| |
| ህዳር 2 2002ዓም>>> |
የሲቪል ሰርቪሱ ስልጠና በጎ እምርታዎችን አያመጣ ነው ተባለ፡፡ |
የሲቪል ሰርቪሱ ስልጠና በአንዳንድ ሰራተኞች ላይ የነበረውን የአመለካከት በመቅረፍ ሠርተኛው ስራውን ከሙሉ ኃላፊነት ጋር ተቀብሎ በተጠያቂነት መንፈስ እየሰር መሆኑና ኃላፊን የመጠበቅ ሁኔታዎች መቀረፋቸውን ገልፀው ይህም ስልጠናው ያመጣው ለውጥ መሆኑን ስረድተዋል፡፡... ተጨማሪ>> |
| |
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 . . ..... Next>> |
| |
  |
የኮንሶ ልዩ ወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት |
 |
የጽ/ቤቱ አድራሻ |
ስልክ ፡- +251-46-773-0202 |
ፖስታ፡- |
|
ፋክስ፡- +251-46-773-0019 |
ኢሜይል፡-konsocap202@yahoo.com
|
| ካራት፣ኢትዮጵያ |
|
| |
|
  |