ጥር 29 2002ዓም>>>
በልዩ ወረዳችን በሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ የሰው ሀብት መረጃና ሰታትሰቲከስ አቅርቦት ሰራተኞች በመሰረታዊ የሰራ ሂደት ለውጥ ና በሚሰሩዋቸው ስራዎች ላይ ሙያዊ ስልጠና ተሰጠ፡፡ አንዳንድ ሰልጣኞች በሰጡት አስተያየት ስልጠናው በመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ላይ የነበረባቸውን የተሳሳተ አመለካከት እንደቀረፈላቸውና ለአዲሱ ስራቸውም እንደመንደርደሪያ እንደጠቀማቸው ገልፀዋል፡፡..... ተጨማሪ>>
የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ቅጥር ለውጥ እያመጣ ነው ተባለ፡፡