e f a  
ethiopiaflag snnprslag
   

 

 
Last Updated Tuesday, February 2, 2010 8:15 PM
 
note

ጥቅምት 20 2001ዓም>>>

 new በኮንታ ልዩ ወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት የቀበሌ ሥራ አስኪያጆች አቅም ግንባ ስልጠና ለአምስት ተከታታይ ቀናት ተሰጠ፡፡

headline ሥልጠናው ትኩረት ያደረገባቸው ነጥቦች በመልካም አስተዳደር መርሆች፣ የፕሮጀክት ጥናት ዕቅድ ዝግጅት ትግበራ ክትትልና ግምገማ ፣ የፋይናንስ ንብረት አያያዝ ፣ዕቅድ ዝግጅት ጽንሰ ሃሳብና መረጃ አያያዝ ላይ ነው፡፡ የልዩ ወረዳው አቅም ግንባታ ጽ/ቤት የለውጥ ፕሮግራሞች ፕሮጀክት ጥናትና ትግበራ የሥራ ሂደት አስተባሪ አቶ ክበበው በለጠ በስልጠናው መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት ስልጠናው ለችግሮች መነሻ የሆኑ መንስኤዎችን በመለየትና መፍትሄ ለመስጠት አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ የሥልጠናው ተካፋይ የሆኑት አቶ መኩሪያ መንገሻ እና አቶ መምህሩ መሸሻ በሰጡት አስተያየት ሥልጠናው የጠራ ግንዛቤ እንዲኖረንና በቀበሌያችን ያሉትን ችግሮች ለቅመን በማውጣት የተሻለ የልማት እንቅስቃሴ እንድናደርግና ለለውጥ ለማብቃት ምንን ተከትለን መስራት እንዳለብን አቅም የሚያሳድግ ስልጠና ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡

 
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 4 5 . . . Next>>
Copyright © Konta Special Woreda CBB 2009 All rights reserved
Created by Webmaster
This is the Official Konta Special Woreda Capacity Building Website