ህዳር 2 2001ዓም>>>
ልዩ ወረዳው ከ19 በላይ ሴክተር መ/ቤቶች የሚገኙባት ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል ላይ ያሉ የመንግስት ሠራተኞች መደብ ያገኙም ሆነ ያላገኙ የቀበሌ ሥራ አስኪያጆችን ጨምሮ የልማታዊነት ጥያቄ በሲቪል ሰርቪሱ እንዴት ይመለሳል፣ ልማታዊ ፖለቲካ ኢኮኖሚ ለመገንባት መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ሥራችን አስፈላጊነት ልማት፣ ዴሞክራሲ እና አብዮታዊ ዴሞክራሲ ዙሪያ ለ442 ሲቪል ሰርቫንት ከ23/02/2002ዓ.ም ጀምሮ ለ9 ቀን ስልጠና ተሰጥቷል፡፡..... ተጨማሪ>>
ለበላይ አመራሮች ስልጠና ተሰጠ፡፡