e f a  
ethiopiaflag snnprslag
   

 

 
Last Updated Thursday, November 26, 2009 4:10 PM

 

note

ሰኔ 3/2001ዓም>>>

 new የፌዴራል አቅም ግንባታ ሚኒስቴር የሥራ ግምገማ አደረገ፡፡

headline በገጠር ወረዳና ቀበሌ አቅም ግንባታና የመልካም አስተዳደር ፓኬጅ አፈጻጸም በተመለከተ የፌዴራል አቅም ግንባታ ሚኒስቴር ባለሙዎች በክልሉ ብሎም በዞኑ በተመረጡ የማረቃ ወረዳ ሶስት ቀበሌዎች በመገኘት የሥራ ግምገማ ማድረጋቸው ተዘገበ፡፡

በማረቃ ወረዳ በሚገኙ ሶስት ቀበሌዎች ማለትም በከፍተኛ አፈጻጸም የመዳኩይሊ ቀበሌ፣በመካከለኛ አፈጻጸም የኢየሱስ ቀበሌና በዝቅተኛ አፈጻጸም የአሩሲ ቀበሌዎች እንደነበሩ ተመልክቷል፡፡

ቡድኑ በቀበሌው የሚገኙ የመንግስት ሠራተኞችን የቀበሌ ካቢኔ አባላትን የወጣትና ሴቶች ሊግ አባላትንና ታዋቂ ግለሰቦችን በቁጥር 30 በተዘጋጀ ቼክሊስት መሰረት የመልካም አሰተዳደር ፓኬጅ አፈጻጸምን በተመለከተ ግምገማ ያደረገ ሲሆን በየቀበሌዎቹ በሰፈረው አስተያየት እንደተመለከተው ጠንካራ አፈጻጸሞችን በማጎልበት ሊሻሻሉ የሚገባቸውንም በመለየት ለቀጣይ ትግበራ መዘጋጀት እንደሚገባ መግለጻቸውን ከሥፍራው የደረሰን ሪፖርት አመልክቷል፡፡

 
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 4 5 . . . Next>>
Copyright © Dawero Zone CBB 2009 All rights reserved
Created by Webmaster
This is the Official Dawero Zone Capacity Building Website