|
| |
|
Last Updated
Thursday, December 3, 2009 11:02 PM
  |
| |
    |
| |
|
ዞናችን ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት ለማምጣትና ከልማቱም ህዝቡን በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ማድረግ እንዲቻል መልካም አስተዳደር የሰፈነበት ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም የመገንባት ስራ ትኩረት በመስጠት መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ (BPR) በሁሉም የመንግስት ተቋማት ተቋማዊ ለውጥና መሠረት እንዲይዝ ከፍተኛ ትኩረት መሠጠት እንዳለበት ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት በዞናችን ወደ መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ትግበራ በገቡትም ሆነ በቅርቡ ጥናታቸው ተጠናቅቆ ወደ ትግበራ ለሚገቡት ሴክተሮች የማስተላልፈው መልዕክት አሁን ካለንበት የዕድገት ደረጃ አሁን ዓለም ወደ ደረሰበት ደረጃ ለመድረስ አቋራጩና ብቸኛው መንገድ መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ መሂኑ በጥናትም የተረጋገጠ ሀቅ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ ሁላችንም በአንድነት መረባረብና የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በአንድነት በመስራት ለመወጣት በዞናችን በአቅም ግንባታና በሌሎችም መንግስታዊ ተቋማት እየተካሄደ ባለው መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት መሠረት ስራችን በማከናወንአዳዲስ አስተሳሰቦችንና አሠራሮችን በመፍጠር አሁን ካለበት ደረጃ ወደ ላቀ ደረጃ እንዲደርስ ጠንክረን እንሰራለን፡፡
|
|
| |
| |
| |
|
  |
|
|