መስከረም 7 2002ዓም>>> |
 |
ከመስከረም 5-7/2002 ዓ/ም ድረስ የአቅም ግንባታ ሴክተር የምክክር ጉባዔ ተካሄደ፡፡ |
ከመስከረም 5-7/2002 ዓ/ም ድረስ የአቅም ግንባታ ሴክተር የምክክር ጉባዔ ተካሄደ፡፡ ጉባዔው የዞን መምሪያዎች ኃላፊዎችን፣ የወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ የወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የወረዳ የለውጥ ፕ/ፕ/ጥ/ት/ የስራ ሂደት አስተባባሪዎች፣ የወረዳ የልማት ዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ግ/ የስራ ሂደት ፈጻሚዎች፣ የወረዳ የፍትህና ጸጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ፣ የወረዳ የድርጅት ጉዳዮች ኃላፊዎችና የወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊዎችን ያሳተፈ ሲሆን፤ በጉባዔውም ላይ አጠቃላይ የ2001 ዓ/ም ዕቅድ ክንውን ሪፖርት፣ የ2002 ጠቋሚ ዕቅድ፣ ኮሚዩኒቲ ፖሊሲንግ እና ከወረዳዎች ጋር የግብስምምነት ፊርማን ያካተተ ጉባዔ እንደነበር መምሪያው ገልጿል፡፡ ..... ተጨማሪ>>
|
| |
| ሰኔ 2001ዓም>>> |
የየተቋማቱን የስራ ሂደት አስተባባሪዎች በወር 1 ቀን በመገኘት የተሞክሮ ልውውጥ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
|
መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጡን እንደ ስርዓት አድርጎ በየተቋማቱ ለመትከል የየተቋማቱን የስራ ሂደት አስተባባሪዎች በአቅም ግንባታ ሴክተር ሰብሳቢነት በወር 1 ቀን በመገኘት የተሞክሮ ልውውጥ በማድረግ መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጡ ተቋማዊ ይዘት እንዲኖረው መሠረት መጣሉን መምሪያው አስታወቀ፡፡ ..... ተጨማሪ>> |
| |
| ሰኔ 19 2001ዓም>>> |
መሠረታዊ የኮምፒዩተር ዕውቀት ስልጠና ከዞኑ 9 ሴክተር መ/ቤቶች ለተውጣጡ 25 ባለሙያዎች መሠጠቱን የዞኑ መምሪያ አስታውቋል፡፡ |
በበጀት ዓመቱ መጋቢት 6 እስከ ሰኔ 19/2001 ዓ/ም በኢኮቴ መሠረተ ልማት ማስፋፋትና በዘርፉ የሠለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት መሠረታዊ የኮምፒዩተር ዕውቀት ስልጠና ከዞኑ 9 ሴክተር መ/ቤቶች ለተውጣጡ 25 ባለሙያዎች መሠጠቱን የዞኑ መምሪያ አስታውቋል፡፡ ... ተጨማሪ>> |
| |
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 4 5 6 7 . Next>> |
  |
የጋሞ ጎፋ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ |
 |
የመምሪያው አድራሻ |
ስልክ ፡- +251-46-8810152 |
ፖስታ፡- 157 |
|
ፋክስ፡- +251-46-8810618 |
|
| አርባ ምንጭ ፣ኢትዮጵያ |
|
  |
|
  |