e f a  
ethiopiaflag snnprslag
   

 

Our Links
SNNPRS Capacity Building
All Gamo Gofa Zone Capacity Building Sector Departments
All Gamo Gofa Zone Capacity Building Woreda Sector Offices
GamoGofa Development Associations
Our Customers
Last Updated Thursday, December 3, 2009 11:03 PM
note
 

መስከረም 7 2002ዓም>>>

 new ከመስከረም 5-7/2002 ዓ/ም ድረስ የአቅም ግንባታ ሴክተር የምክክር ጉባዔ ተካሄደ፡፡

headline ከመስከረም 5-7/2002 ዓ/ም ድረስ የአቅም ግንባታ ሴክተር የምክክር ጉባዔ ተካሄደ፡፡ ጉባዔው የዞን መምሪያዎች ኃላፊዎችን፣ የወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ የወረዳ አቅም ግንባታ ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የወረዳ የለውጥ ፕ/ፕ/ጥ/ት/ የስራ ሂደት አስተባባሪዎች፣ የወረዳ የልማት ዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ግ/ የስራ ሂደት ፈጻሚዎች፣ የወረዳ የፍትህና ጸጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ፣ የወረዳ የድርጅት ጉዳዮች ኃላፊዎችና የወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊዎችን ያሳተፈ ሲሆን፤ በጉባዔውም ላይ አጠቃላይ የ2001 ዓ/ም ዕቅድ ክንውን ሪፖርት፣ የ2002 ጠቋሚ ዕቅድ፣ ኮሚዩኒቲ ፖሊሲንግ እና ከወረዳዎች ጋር የግብስምምነት ፊርማን ያካተተ ጉባዔ እንደነበር መምሪያው ገልጿል፡፡ ..... ተጨማሪ>>

 
ሰኔ 2001ዓም>>>

new የየተቋማቱን የስራ ሂደት አስተባባሪዎች በወር 1 ቀን በመገኘት የተሞክሮ ልውውጥ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

headline መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጡን እንደ ስርዓት አድርጎ በየተቋማቱ ለመትከል የየተቋማቱን የስራ ሂደት አስተባባሪዎች በአቅም ግንባታ ሴክተር ሰብሳቢነት በወር 1 ቀን በመገኘት የተሞክሮ ልውውጥ በማድረግ መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጡ ተቋማዊ ይዘት እንዲኖረው መሠረት መጣሉን መምሪያው አስታወቀ፡፡ ..... ተጨማሪ>>
 
ሰኔ 19 2001ዓም>>>
new መሠረታዊ የኮምፒዩተር ዕውቀት ስልጠና ከዞኑ 9 ሴክተር መ/ቤቶች ለተውጣጡ 25 ባለሙያዎች መሠጠቱን የዞኑ መምሪያ አስታውቋል፡፡
headline በበጀት ዓመቱ መጋቢት 6 እስከ ሰኔ 19/2001 ዓ/ም በኢኮቴ መሠረተ ልማት ማስፋፋትና በዘርፉ የሠለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት መሠረታዊ የኮምፒዩተር ዕውቀት ስልጠና ከዞኑ 9 ሴክተር መ/ቤቶች ለተውጣጡ 25 ባለሙያዎች መሠጠቱን የዞኑ መምሪያ አስታውቋል፡፡ ... ተጨማሪ>>
 
ግንቦት 24 2001ዓም>>
 new ያገለገሉ ኮምፒዩተሮችን በ2030 ብር በመግዛት ለወረዳዎችና የዞን ሴክተር መ/ቤቶች ማከፋፈሉን የአቅም ግንባታ መምሪያ አስታወቀ፡፡
headline በዞኑ ያለውን የኮምፒዩተር ዕጥረት ከግንዛቤ በማስገባት ከዞኑ ልማት ማሕበር ጋር በመተባበር ያገለገሉ ኮምፒዩተሮችን በ2030 ብር በመግዛት ለወረዳዎችና የዞን ሴክተር መ/ቤቶች ማከፋፈሉን የአቅም ግንባታ መምሪያ አስታወቀ፡፡.. ተጨማሪ>>
 
መጋቢት 2001ዓም>>>
 new

headline ፈጣንና ቀጠይነት ያለው ልማት ለማምጣት ፣ ከልማቱም ዜጋው በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ የሚሆንበትን ስርዓት ለመገንባት መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ተጠንቶ ወደ ሙሉ ትግበራ መገባቱ የሚታወቅ ከመሆኑም በላበድልድል ደንብና በማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ላይ የ1 ቀን ስልጠና መሠጠቱን የዞኑ መምሪያ አስታወቀ፡፡ይ ለ20 ዞናዊ ባሪይ ላላቸው ጽ/ቤቶችና መምሪያዎች፣ ለ15ቱ ወረዳ አስተዳደር የአቅም ግንባታ ጽ/ቤቶች ኃላፊዎችና ባለሙያዎች፣ ለ2ቱ የከተማ አስተዳደር ጽ/ቤቶች ኃላፊዎችና ፈጻሚዎች በዞን ማዕከል በድልድል ደንብና በማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ላይ የ1 ቀን ስልጠና መሠጠቱን የዞኑ መምሪያ አስታወቀ፡፡ ... ተጨማሪ>>

 
ጥር 9 2001ዓም>>
new በክልሉ በተጠናው መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ለሙሉ ትግበራ በኢኮቴ/መ/ል/አ/አ የስራ ሂደት ላይ ለተደለደሉ ለዞንና ወረዳ ባለሙያዎች ስልጠና የተለያዩ የሎጂስቲክ ስራዎችን በመስራት ስልጠናው የተሳካ እንደነበር የዞኑ መምሪያ አስታወቀ፡፡
headline በክልሉ በተጠናው መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ለሙሉ ትግበራ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን መሠረተ ልማት አቅርቦትና አገልግሎት የስራ ሂደት ላይ ለተደለደሉ ለዞንና ወረዳ ባለሙያዎች ስልጠና የተለያዩ የሎጂስቲክ ስራዎችን በመስራት ስልጠናው የተሳካ እንደነበር የዞኑ መምሪያ አስታወቀ፡፡ አርባምንጭን ማዕከል በማድረግ ከጋሞ ጎፋ ዞን፣ ከደቡብ ኦሞ ዞን፣ ከወላይታ ዞንና ከዳውሮ ዞን እንዲሁም ኮንሶ ልዩ ወረዳ፣ ደራሼ ልዩ ወረዳና ባስኬቶ ልዩ ወረዳ ላይ ያሉ የኢኮቴ ባለሙያዎችን በሙሉ ያካተተ ስልጠና መሆኑን የዞኑ መምሪያ አስታውቋል፡፡ ... ተጨማሪ>>
 
ሓምሌ 2000ዓም>>
new የዞኑን መምሪያ መለስተኛ የኔትዎርክ ዝርጋታ መከናወኑን የዞኑ አቅም ግንባታ መምሪያ አስታውቋል፡፡
headline በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን መሰረተ ልማት አቅርቦትና አገልግሎት የስራ ሂደት በታቀደው የኔትዎርክ ዝርጋታ መሠረት የዞኑን መምሪያ መለስተኛ የኔትዎርክ ዝርጋታ መከናወኑን የዞኑ አቅም ግንባታ መምሪ አስታውቋል፡፡ ... ተጨማሪ>>
 
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 4 5 6 7. Next>>
 
Copyright © Gamo Gofa Zone CBB 2009 All rights reserved
Created by Webmaster
This is the Official Gamo gofa Zone Capacity Building Website