መስከረም 2002ዓም>>> |
 |
በየወረዳው ለሚገኙ ሠራተኞች መሰረታዊ የኮምፒዩተር ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ገለፀ :: |
የጉራጌ ዞን የኢኮቴ መሠረተ ልማት አቅርቦትና አገልግሎት የሥራ ሂደት ከኢንቴል የኮምፒዩተር ማሰልጠኛ ማዕከል ጋር በመተባበር በየወረዳው ለሚገኙ ሠራተኞች መሰረታዊ የኮምፒዩተር ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ገለፀ :: የስራ ሂደቱ አስተባበሪ የሆኑት አቶ መቻል አንዴ እንደገለፁት ሠራተኞቹን ስልጠና መስጠት ያስፈለገው አዲሱ መሠረታዊ የአሰራር ለውጥ በሚያዘው መሰረት ሠራተኞች ሥራቸውን ቀልጣፋ ለማድረግ እንዲሁም የመረጃ ልውውጥ ዘዴያቸውን ውጤታማ ለማድረግ እንደሚያስችላቸው ገልፀዋል፡፡ ..... ተጨማሪ>>
|
| |
| ሐምሌ 2001ዓም>>> |
የዞን አቅም ግንባታ መምሪያ በ 2001 ዓ.ም ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎችን በዞኑ ባሉ ወረዳና ከተማ አስተዳደር ሴ/መ/ቤቶች ለመቅጠር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ ::
|
የጉራጌ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ በ 2001 ዓ.ም ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎችን በዞኑ ባሉ 13 ወረዳና 2 ከተማ አስተዳደር ሴ/መ/ቤቶች ለመቅጠር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ..... ተጨማሪ>>
|
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 . . . ..... Next>> |
  |
የጉራጌ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ |
 |
የመምሪያው አድራሻ |
ስልክ ፡- +251-11-3300116 |
ፖስታ፡- 202 |
|
ፋክስ፡- +251-11-3301337 |
|
| ወልቂጤ፣ኢትዮጵያ |
|
  |
|
  |