Gurage People Self- Support Development Organization
መስከረም 2002ዓም>>>
የጉራጌ ዞን የኢኮቴ መሠረተ ልማት አቅርቦትና አገልግሎት የሥራ ሂደት ከኢንቴል የኮምፒዩተር ማሰልጠኛ ማዕከል ጋር በመተባበር በየወረዳው ለሚገኙ ሠራተኞች መሰረታዊ የኮምፒዩተር ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ገለፀ :: የስራ ሂደቱ አስተባበሪ የሆኑት አቶ መቻል አንዴ እንደገለፁት ሠራተኞቹን ስልጠና መስጠት ያስፈለገው አዲሱ መሠረታዊ የአሰራር ለውጥ በሚያዘው መሰረት ሠራተኞች ሥራቸውን ቀልጣፋ ለማድረግ እንዲሁም የመረጃ ልውውጥ ዘዴያቸውን ውጤታማ ለማድረግ እንደሚያስችላቸው ገልፀዋል፡፡ ..... ተጨማሪ>>
የዞን አቅም ግንባታ መምሪያ በ 2001 ዓ.ም ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎችን በዞኑ ባሉ ወረዳና ከተማ አስተዳደር ሴ/መ/ቤቶች ለመቅጠር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ ::