ጥር 13 2002ዓም>>>
የሀዲያ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ የማህበረሰብ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በማስፋፋት ለህዝቡ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ቀደም ሲል በከንቲባዉ ጽ/ቤት ማለትም በሀዲያ ዞን አሰተዳደር ቅጥር ግቢ ዉስጥ የነበረዉና ለህብረተሰቡ አገልግሎት ይሰጥ የነበረዉ ይህ የአገልገሎት ማዕከል ለህዝቡ በተሻለ ሁኔታ ተደራሽ እንዲሆንና የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ በማለት ወደ ዞኑ አቅም ግንበታ ግቢ በማዛወር ለህብረተሰቡ የኮምፕዩተር ስልጠና'የኢንተርኔትና ነጻ የልምምድ አገልገሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ..... ተጨማሪ>>