e f a  
ethiopiaflag snnprslag
   

 

Last Updated Friday, December 4, 2009 11:23 PM
note
 
Department Head

ሀገራችን በማኀበራዊ ዕድገትና በኢኮኖሚ ልማት በልጽጋ ዜጐቿም የእድሉ ተጠቃሚ ሆነው እንዲገኙ የሰላም፣ የዴሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ሥርዓት ግንባታ ሂደቶች በቀጣይነትና በዘላቅነት እንዲረጋገጡ ብርቱ ጥረት ማድረግ ተገቢነቱ የጐላ መሆኑ ይታመናል፡፡ ይህንኑ መሠረታዊ ዓላማ ከግብ ለማድረስና የታሰበውን ለውጥ ለማምጣት ሰፊ ሀገራዊና ሕዝባዊ ንቅናቄ መድረኮች እንዲፈጠሩና ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ቀደም ሲል በኀ/ሰቡ ዘንድ ለዘመናት የቆዩ ኋላቀር፣ ጐታችና ሥራ አደናቃፊ አመለካከቶች፣ አደረጃጀቶችና አሠራሮች እንዲቀረፋና በአዳዲስ አመለካከቶች፣ አደረጃጀቶችና አሠራሮች እንዲተኩ የማስፈጸም አቅም ግንባታ ሥራዎች የሚኖራቸው ሚና የጐላ ነው፡፡ በመሆኑም አቅም ግንባታ እንደ ዞናችን ተጨባጭ ሁኔታ እስካሁን የተገኙ በጐ የሰላምና የልማት ገጽታዎች ቀጣይና ዘላቂ በማድረግ የተጀመረውን ለውጥ በመምራትም ሆነ በማስግበር ጉልህ ድርሻ እየተጫወተ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ...ተጨማሪ>>

 
note

መስከረም 22 2002ዓም>>>

 new መምሪያው በ2002 ዓ/ም የእቅድ አፈፃፀም የግብ ስምምነት ተፈራረመ::

headline መምሪያው ከ7ቱም ወረዳና ከዱራሜ ከተማ አስተዳደር አቅም ግንባታ ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ም/ኃላፊዎች ጋር በ2002 ዓ/ም የእቅድ አፈፃፀም የግብ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ..... ተጨማሪ>>

 
መስከረም 18 2002ዓም>>>

new መሠረታዊ የኮምፒውተር ሥልጠና ተሰጠ፡፡

headline ከዞን ሴክተር መ/ቤቶች የተወጣጡ አመራሮችና ባለሙያዎችን መሠረታዊ የኮምፒውተር ሥልጠና እየወሰዱ መሆኑ የኢኮቴ ሥራ ሂደት ገለጸ፡፡..... ተጨማሪ>>
 
መስከረም 13 2002ዓም>>>
new የአሠራር ሂደት ለውጥ የአገራችንን ድህነት ለመዋጋትና እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት ወሣኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡
headline የአሠራር ሂደት ለውጥ የአገራችንን ድህነት ለመዋጋትና እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት ወሣኝ መሆኑን የከምባታ ጠምባሮ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ ኃላፊ ገለጹ፡፡.. ተጨማሪ>>
 
News....Start from the Latest <<Prev 1 2 3 4 . ..... Next>>
የከ/ጠንባሮ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ
የመምሪያው አድራሻ
ስልክ ፡- +251-46 554 0148
ፖስታ፡-
ፋክስ፡- +251-46 554 0148
ኢሜይል፡-degifeanito@yahoo.com
ዱራሜ፣ኢትዮጵያ
Copyright © K/Temabro Zone CBB 2009 All rights reserved
Created by Webmaster
This is the Official K/Temabro Zone Capacity Building Website