ጥቅምት 27 2002ዓም>>>
የዞኑ አቅም ግንባታ መምሪያ የ 2001 ዓመታዊ ጉባኤ ከ ጥቅምት 26 እስከ 27 2002 ዓ.ም የወረዳ አቅም ግንባታ ሴክተር ኃላፊዎች በተገኙበት ለ ሁለት ቀናት ተካሂዷል። በጉባኤዉ ላይ የዞኑ ዓመታዊ የሥራ ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ሪፖርት የቀረበ ሲሆን 10ሩም ወረዳዎች የየራሳቸዉን ዓመታዊ ሪፖርት ማቅረባቸዉ ታዉቋል። በዚሁጉባኤ በተሰብሳቢዎች የቀረቡት ዋና ዋና ጉዳቶች