መስከረም 14 2002ዓም>>>
በሸካ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ የተቋቋመው ጊዜያዊ የኮምፒዩተር ሥልጠና ማዕከል የዞን አመራሮችና ባለሙያዎችን መሰረታዊ የኮምፒዩተር እውቀትን ለማስጨበጥ የስልጠና ማኑዋል ተዘጋጅቶ አንደኛው ዙር ከነሐሴ 1/2001 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 40 ቀናት ወይም ለ 160 ሰዓት 28 አመራሮችና ባለሙያዎች ሥልጠናዉ ተሰጥቶ ካበቃ በኋላ በመስከረም 14/2002 ዓ.ም ሠልጣኞች መመረቃቸዉን የዞኑ አቅም ግንባታ ኃላፊ አቶ ተሸመ ኃይሌ አስታዉቀዋል፡፡ ..... ተጨማሪ>>
በ1ኛ ዙር BPR በድልድሉ ያልተካተቱ ሠራተኞች የርቀት ትምህርት አገኙ፡፡
ከጥር 1/2001 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2001 ዓ.ም ባሉት ወራት መካከል መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ (BPR) በሀገራችን አዲስ የሥራ ሂደት እንደመሆኑ መጠን ሠራተኛው ግንዛቤ አግኝቶ ወደዚህ ተግባር እንዲገባ ለማድረግ ለ712 ባለሙያዎች በየወረዳቸው ስልጠና ተሰጥቶ ወደ ተግባር እንዲገቡ ተደርጓል፡፡... ተጨማሪ>>