ግንቦት 4 2001ዓም>>>
ግንቦት 1/2001 ዓ.ም የሸካ ዞን አቅም ግንባታ መምሪያ ለዞኑ ካቢኔ በሰጠው የ BPR አፈፃፀም ግብረ መልስ መነሻ በማድረግ የዞኑ ካቢኔ BPRን ለተገበሩ 7 የዞን ሰክተር መ/ቤቶች የቢሮ ቁሳቁሶችና የሰው ሀይላቸውን እንዲያሟሉ ብር 647,347 ድጎማ ማድረጉ ተገለፀ፡፡