ጥር 1 2001ዓም>>>
ከጥር 1/2001 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2001 ዓ.ም ባሉት ወራት መካከል መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ (BPR) በሀገራችን አዲስ የሥራ ሂደት እንደመሆኑ መጠን ሠራተኛው ግንዛቤ አግኝቶ ወደዚህ ተግባር እንዲገባ ለማድረግ ለ712 ባለሙያዎች በየወረዳቸው ስልጠና ተሰጥቶ ወደ ተግባር እንዲገቡ ተደርጓል፡፡