ሐምሌ 12 2001ዓም>>>
በሰኔ ወር 2001 ዓ.ም በዞኑ አቅም ግንባታ መምሪያ ባለሙያዎች 19 የገጠር ወረዳዎችና 2 ከተማ አስተዳደር አቅም ግንባታ ጽ/ቤቶች እንዲሁም የተመረጡ ሶስት ሌሎች ሴክተር ጽ/ቤቶችና 2 የገጠር ቀበሌ ሥራ አስኪያጆች የስራ ክንውን የክትትልና የድጋፍ ስራ የተሰራ ሲሆን ሀምሌ 12, 2001ዓ.ም በዞኑ አቅም ግንባታ መምሪያ ኃላፊ በአቶ ሰለሞን ላሌ አማካይነት የሥራ አፈፃፀማቸው ጠንካራና ደካማ ጎን ተገምግሞ ለቀጣይ አቅጣጫ የተያዘበት የጋራ ስብሰባ ተካሂዷል፡፡