መስከረም 19 2001ዓም>>>
በክልላችን በ2 ዙር የተጠናው የመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ጥናት በመጀመሪያ ዙር በደቡብ ኦሞ ዞንም በ7 ሴክተሮች ወደ ሙሉ ትግበራ ከተገባ እነሆ 9ኛ ወር ላይ ደርሰናል ፡፡ ..... ተጨማሪ>>
በደቡብ ኦሞ ዞን BPR እና የሰው ሀብት ስምሪት ጥናት ተካሄደ፡፡
መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ የተገበሩ የሥራ ሂደቶችን ኮፒውቲራዝ ለማድረግ በተያዘው ዕቅድ መሠረት 10 ኮምፒውተር እና 30 እስካነሮች በዞን በ8 ወረዳዎችና ጂንካ ከተማ አስተዳደር ተሰራጭቷል፡፡ ... ተጨማሪ>>