መስከረም 21 2002ዓም>>>
በሁለተኛ ዙር ለሙሉ ትግበራው ጥናታቸውን ያጠናቀቁ 9 ሴክተሮች የሠራተኞች ድልድል በማድረግ ወደ ሙሉ ትግበራ ጀምሮ እንዲገቡ ያላለሰለሰ ጥረትና ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡ በአሁን ወቅት በሁሉም መንግሥት ተቋማት መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ /BPR/ እየተተገበረ ሲሆን ትግበራዉ በታቀደው መሠረት በመጀመሪያ ዙር በ7 ሴክተሮች በተሳካ ሁኔታ ሙሉ ትግበራ እንዲከናወንና በሁለተኛ ዙር ለሙሉ ትግበራው ጥናታቸውን ያጠናቀቁ 9 ሴክተሮች የሠራተኞች ድልድል በማድረግ ወደ ሙሉ ትግበራ ከ21/1/2ዐዐ2 ጀምሮ እንዲገቡ ያላለሰለሰ ጥረትና ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡..... ተጨማሪ>>
ለ22 የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ስልጠና ተሰጠ፡፡
ከጥር 20-25/2001 ዓ.ም በዞን አቅም ግንባታ የሰው ሀብት ሥራ አመራር ሥራ ሂደት በዞኑ ለሚገኙ ለሁሉም ሴክተር መምሪያዎችና ለ12 ወረዳዎች እንዲሁም ለ3 ሪፎርም ከተሞች እና ከባስኬቶ ልዩ ወረዳ ለመጡ ሠራተኞች የ6 ቀን ስልጠና በወላይታ ቱሳ አዳራሽ ተሰጥቷል፡፡ በተጨማሪም በዳሞት ፑላሣ ከጥር 21-25/2001 ስለ በBPR ለ5 ተከታታይ ቀናት በጥናት ሰነድ፤ በአፈፃፀም ማኑዋል፤ በቲም ቻርተር ላይ ማደባ ላገኙ ሰራተኞች ወ 105 ሴ 13 በድምር 118 ሰልጣኞች፣.. ተጨማሪ>>